<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rdf:RDF xmlns="http://purl.org/rss/1.0/" xmlns:rdf="http://www.w3.org/1999/02/22-rdf-syntax-ns#" xmlns:dc="http://purl.org/dc/elements/1.1/">
<channel rdf:about="http://repository.mtu.edu.et/xmlui/handle/123456789/52">
<title>Ethiopian Lanaguages and Literature-Amharic</title>
<link>http://repository.mtu.edu.et/xmlui/handle/123456789/52</link>
<description>ELLA</description>
<items>
<rdf:Seq>
<rdf:li rdf:resource="http://repository.mtu.edu.et/xmlui/handle/123456789/112"/>
<rdf:li rdf:resource="http://repository.mtu.edu.et/xmlui/handle/123456789/85"/>
</rdf:Seq>
</items>
<dc:date>2026-05-27T19:32:43Z</dc:date>
</channel>
<item rdf:about="http://repository.mtu.edu.et/xmlui/handle/123456789/112">
<title>የወሉዴ እና ዎሾ ስነስርዓት ማህበረ-ባህሊዊ ፊይዲ በሸከቾ ማህበረሰብ</title>
<link>http://repository.mtu.edu.et/xmlui/handle/123456789/112</link>
<description>የወሉዴ እና ዎሾ ስነስርዓት ማህበረ-ባህሊዊ ፊይዲ በሸከቾ ማህበረሰብ
አወሌ, እንዴሪስ; የኔሰው, ሙለቀን
የዚህ ጥናት ዋና ዓሊማ ‹‹የሸካቾ ማህበረሰብን የወሉዴና ዎሾ ስነስርዓት ማህበረ-ባህሊዊ ፊይዲ ምን እንዯሚመስሌ መመርመር ሊይ ያተኮረ ነው፡፡ ይህንን ዓሊማ ሇማሳካትም ከቅዴመ-ወሉዴ እስከ ዴህረ-ወሉዴ ያለ ስርዓተ ክዋኔዎች ሇባህለ ባሇቤት የሚኖራቸውን ማህበረ-ባህሊዊ ፊይዲ በመፇተሽ፤ በስነ-ስርዓቱ አፇፃፀም ሂዯት ግሌጋልት ሊይ የሚውለ ቁሶችና ስነ-ቃልችን ትዕምርታዊ ውክሌናና ይዘት መመርመር፤ ማህበረሰቡ ስሇባህሊዊ የወሉዴ ስርዓተ ክዋኔ ያሊቸውን አመሇካከት መፇተሸ፤ የወሾ ስነስርዓት ከወሉዴ ጋር የሚከወንበትን ሚና መመርመር የሚለ ንዑሳን ዓሊማዎች የተመረመረበት ጥናት ነው፡፡ እነዚህን ዓሊማዎች መሰረት ያዯረጉ መረጃዎች ከቀዲማይና ካሌዓይ የመረጃ ምንጮች ተሰብስበው ተግባራዊ ቲዎሪ(ዎች) የመረጃ መቀንበቢያነት በገሇጻ እና በይዘት ትንተና ስሌቶች ተተንትነዋሌ፡፡ በጥናቱ የሸካቾ ማህበረሰብን ይወክሊለ የተባለ ስዴስት ቀበላዎች በመምረጥ ማሇትም ከማሻ ወረዲ አተሶ፣ ወል ሸባና ገምበካ እንዱሁም ከአንዴራቻ ወረዲ ጫሳ፣ ሸበና እና ጨገቻ ሊይ መሰረት በማዴረግ የመስክ መረጃዎችን በቅንብር ተፇጥሯዊ መቼት በመጠቀም በምሌከታ እንዱሁም በቃሇ መጠይቅና በቡዴን ተኮር ውይይት በመጠቀም ተሰብስቧሌ፡፡ በመረጃ ትንተናው የሸካቾ ማህበረሰብ የወሉዴና ዎሾ ስነስርዓት የሚከወነው ሇተሇያዩ ምክንያቶች እንዯሆነ ጥናቱ ያመሇክታሌ፡፡ የመጀመሪያው ከቅዴመ ወሉዴ እስከ ዴህረ ወሉዴ የሚከወኑ ክዋኔዎችን በጣግቼ ማጥባትን፣ ወሊዶን መጠበቅን፣በእርጥበት ነገሮች መሌካም እዴሌ መመኘትን በመተግበር ማህበራዊና ባህሊዊ ትስስሮቻቸውን ያጠናክራለ፡፡ በተጨማሪም ከወሉዴ ስነስርዓት ጋር ተያይዞ በሚከወነው የዎሾ ስነስርዓት የንጽህናና እርክሰት እሳቤዎችን በመሇየት ወሊዶን በማንጻት አዱስ ሕይወት እንዯመተካት ስሇሚቆጠር እርክሰትን በማስወገዴ ማንነትን የመትከሌ ተግባርን ያሳያለ፡፡ በአጠቃሊይ የወሉዴ ስነስርዓት በዚህ ጥናት ማህበራዊና ባህሊዊ ፊይዲዎች ሆኖ ተገኝቷሌ፡፡
</description>
<dc:date>2024-01-01T00:00:00Z</dc:date>
</item>
<item rdf:about="http://repository.mtu.edu.et/xmlui/handle/123456789/85">
<title>የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና አዘገጃጀት ፍተሻ በቤንች ሸኮ ዞን በሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተተኳሪነት</title>
<link>http://repository.mtu.edu.et/xmlui/handle/123456789/85</link>
<description>የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና አዘገጃጀት ፍተሻ በቤንች ሸኮ ዞን በሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተተኳሪነት
ውድነህ, ወርቄ; ታደሰ, ኖላዊ
የዚህ ጥናት ዋና አሊማ በቤንች ሸኮ ዞን በሚገኙ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች&#13;
በመምህራን የተዘጋጁ የማጠቃሇያ ፈተናዎችን የይዘት ተገቢነት መፈተሽ ነው ፡፡ ጥናቱ&#13;
ገሊጭ የምርምር ስሌትን የተከተሇ ሲሆን መረጃውን ሇመተንተን አይነታዊና መጠናዊ&#13;
የመረጃ መተንተኛ ስሌቶችን በጥቅም ሊይ አውሎሌ ፡፡ የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዳው ሰነዴ&#13;
ፍተሻና የጽሁፍ መጠይቅ ሲሆን የተተኳሪው ክፍሌ የማጠቃሇያ ፈተናና የመማሪ መጽሃፉ&#13;
የይዘት ዝምዴና በፒርሰን የተዛምድ መሇኪያ ቀመር በማስሊት በቁጥርና በመቶኛ&#13;
ተተንትነዋሌ፡፡ የመረጃ ትንተናው ውጤት እንዯሚያመሇክተው በመማሪያ መጽሃፉ ውስጥ&#13;
የቀረቡ ይዘቶችና በማጠቃሇያ ፈተናው ውስጥ የተካተቱ ጥያቄዎች የይዘት ዝምዴና 0.477&#13;
ወይም 47.7 ከመቶ መሆኑ በጥናቱ ተረጋግጧሌ፡፡ በመሆኑም በመማሪያ መጽሃፉቱ ውስጥ&#13;
የቀረቡ ይዘቶችና በማጠቃሇያ ፈተናው ውስጥ የተካተቱ የጥያቄ ይዘቶች መካከሇኛ&#13;
ዝምዴና እንዲሊቸው ሇማወቅ ተችሎሌ፡፡ በማጠቃሇያ ፈተናው ውስጥ ሰፊ ሽፋን የተሰጠው&#13;
ሇሰዋሰውና ሇስነ ጽሁፍ ሲሆን የማጠቃሇያ ፈተናው ሲዘጋጅ የክፍሌ ዯረጃውን መርሃ&#13;
ትምህርትና መማሪያ መጽሃፉ ውስጥ ከቀረቡ ይዘቶች አንጻርና የፈተና ይዘት መወሰኛ&#13;
ሰንጠረዥ መምህራኑ እንዯማያዘጋጁ የጥናቱ ውጤት ያሳያሌ፡፡ በመሆኑም የጥናቱን&#13;
ውጤት መነሻ በማዴረግ አጥኚዎች መምህራን ሇፈተና ይዘት ተገቢነት ትኩረት ቢሰጡና&#13;
ፈተና ከማዘጋጀታቸው በፊት የይዘት መወሰኛ ሰንጠረዥ ቢያዘጋጁ፤ ሇመምህራን ስሇፈተና&#13;
ዝግጅትና ስሇ ይዘት ተገቢነት ወቅታዊ ስሌጠና የሚያገኙበት እዴሌ ቢመቻች፤&#13;
በትምህርት ቤት ያለ የፈተና ኮሚቴዎች የፈተና ጥያቄዎችን ሲገመግሙ የይዘት ተገቢነት&#13;
ሊይ መሰረት ያዯረገ አስተያየት ቢሰጡ፤ የሚመሇከታቸው የትምህርት ባሇዴርሻ አካሊት&#13;
ሇፈተና ዝግጅት ትኩረት ቢሰጡ የሚሌ አስተያየት ሰጥተዋሌ፡፡
</description>
<dc:date>2024-01-01T00:00:00Z</dc:date>
</item>
</rdf:RDF>
